2014 ማርች 27, ሐሙስ

የተዋሕዶው መዶሻ ጳጳስ አባ ቶማስ


 

ብፁዕ አቡነ ቶማስየምዕራብ ጎጃም(ፍኖተ ሰላም) ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
Abayneh Kassie's photo.
ከዲ/ን አባይነህ ካሴ
                                                                                            የተዋሕዶው መዶሻ ጳጳስ አባ ቶማስ
ረዘም ላሉ ጊዜያት በቅርበት ከማውቃቸው ብጹዓን አበው መካከል ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቶማስ አንዱ ናቸው፡፡ ዜና ዕረፍታቸውን ስሰማ እጅግ አዘንሁ፡፡
- የተመሰከረላቸው ሊቅ
- ፊት ለፊት ዞሮ / ማማት የሌለባቸው/
- ጥቡዕ / በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተከሰተውን ርካሽ አስተዳደር በድፍረት የተቃወሙ እና የታገሉ/
- ቀናኢ
- ተሐድሶን ከቤተ ክርስቲያን ነቅሎ ለመጣል ያለ ማሰለስ የተጋደሉ ብርቱ
- እምነታቸውን በብርዕ ያደመቁ
- አባቶቻቸውን መስለው የኖሩ …ታላቅ አባት
አንድ ሊቅ ሲሞት አንድ ታላቅ ቤተ መጻሕፍት እንደተቃጠለ ይቆጠራል እንዲሉ እንዲህ እንዲህ እያሉ እየተሰናበቱን ሄዱ፡፡ እንኪያስ ምን ይበጀን ይሆን

በረከታቸው ይድረሰን እንጂ ሌላ ምን ይባላል፡፡
                 


የተዋሕዶው መዶሻ ጳጳስ አባ ቶማየተዋሕዶው መዶሻ ጳጳስ አባ ቶማስ
ረዘም ላሉ ጊዜያት በቅርበት ከማውቃቸው ብጹዓን አበው መካከል ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቶማስ አንዱ
የተዋሕዶው መዶሻ ጳጳስ አባ ቶማስ
ረዘም ላሉ ጊዜያት በቅርበት ከማውቃቸው ብጹዓን አበው መካከል ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቶማስ አንዱ ናቸው፡፡ ዜና ዕረፍታቸውን ስሰማ እጅግ አዘንሁ፡፡
- የተመሰከረላቸው ሊቅ
- ፊት ለፊት ዞሮ / ማማት የሌለባቸው/
- ጥቡዕ / በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተከሰተውን ርካሽ አስተዳደር በድፍረት የተቃወሙ እና የታገሉ/
- ቀናኢ
- ተሐድሶን ከቤተ ክርስቲያን ነቅሎ ለመጣል ያለ ማሰለስ የተጋደሉ ብርቱ
- እምነታቸውን በብርዕ ያደመቁ
- አባቶቻቸውን መስለው የኖሩ …ታላቅ አባት
አንድ ሊቅ ሲሞት አንድ ታላቅ ቤተ መጻሕፍት እንደተቃጠለ ይቆጠራል እንዲሉ እንዲህ እንዲህ እያሉ እየተሰናበቱን ሄዱ፡፡ እንኪያስ ምን ይበጀን ይሆን

በረከታቸው ይድረሰን እንጂ ሌላ ምን ይባላል፡፡
ናቸው፡፡ ዜና ዕረፍታቸውን ስሰማ እጅግ አዘንሁ፡፡
- የተመሰከረላቸው ሊቅ
- ፊት ለፊት ዞሮ / ማማት የሌለባቸው/
- ጥቡዕ / በቤተ ክርስቲያን
 

                                   በአውሮጳ   የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ   የተውጣጡ ካህናት፡” የ...