2015 ጁላይ 3, ዓርብ

ንዋዬ ቅዱሳቱ በባህር ማዶ





ፍራንክፈርት መሃል ከተማ አንድ ትልቅ ሙዚዬም አለ ቱሪስቶች ሁሉ ይጎበኙታልና እኛም ለመጎብነት ወደዛው አመራንና መጉብኘት ጀመርን አስተናጋጆቹ የጎብኞችን አያያዝ ተዉኝ  መጡብን ሳይሆን መጡልን እያሉ መሆኑን ከፊታቸው በትልልቅ የቁም ጽሁፍ ይነበባል መጎብኘት ስንጀምር ለብቻው አንድ ክፍል ውስጥ ትልልቅ የብራና መጻሕፍት፡ ጥንታውያን መስቀሎች፡ ጥንታውያን ቅዱሳት ሥዕላት በክብር ተይዘው አገኘናቸው  በልባችን .መቼ መጣችሁ? እንዴት መተጣችሁ? ማን አመጣችሁ?  ለምን መጣችሁ? ከመጣችሁ ስንት ዘመን ሆናችሁ? ሌሎች ጘደኞቻችሁስ ይመጡ ይሆን? ለመሆኑ እናተስ ወደ ሀገራችሁ ለመመለስ አስባችኋል? የሚለውን ጥያቄ ጠይቀን  መልስ ሳናገኝ ወጣን እላችኋለሁ እስቲ አናነተም በዚህ ጉዳይ ተነጋገሩና ከላይ የተጠየቁትን ጥያቄዎች መልስ ፈልጉ
ከፍራንክፈርት ጀርመን

                                   በአውሮጳ   የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ   የተውጣጡ ካህናት፡” የ...