2014 ጁላይ 10, ሐሙስ

ፈቃደ እግዚአብሔርን እንዴት ማወቅ ይቻላል ?




   ብዙ ጊዜ ከተለያዩ ችግሮች የተነሳ ችግሮችን ለመፍታት መፍትሄ ለማግኘት ወደ ተለያዩ ገዳማት በመሄድ ፈቃደ እግዚአብሔርን ለማወቅ እፈልጋለሁ  ለመሆኑ ፈቃደ እግዚአብሔርን እንዴት ማውቅ ይቻላል ? ፈቃደ እግዚአብሔር ሲባልስ ምን ማለታችን  ነው?ሁሉም ሰው ማወቅ ይችላል?                                                   ወለተ ማርያም / ከሮቤ ባሌ ጎባ/
እህታችንን ይህንን የብዙዎችን ጥያቄ በመጠየቋ እናመሰግናል  መልሱን ይጠብቁ
 ተመሳሳይ ሃይማኖታዊ ጥያቄዎች ካላችሁ ለማስተናገድ ዝግጁ መሆናችንን  እንገልጣለን  ላኩልን;;


   ኢሜል. lemabesufekad@gmail.com    



የቅ/ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ በማስተርስ መርሐ ግብር የመጀመሪያዎቹን ደቀ መዛሙርት አስመረቀ


ሐራ ዘተዋሕዶ

    graduates in M.TH and B.TH of HTTC of the class 2014
  • በ፲፱፻፹፯ ዓ.ም. ዳግመኛ ከተከፈተ ወዲህ የተመረቁት ደቀ መዛሙርት ብዛት 2175 ደርሷል
  • የተቋማዊ ነፃነት ዕጦትና የበጀት እጥረት ‹‹ጥናትና ምርምር ላይ እንዳላተኩር አድርጎኛል፡፡››
  • መሠረቱ የወጣው ሕንፃ ሥራ እንዲቆም በጀቱም እንዲመለስ የተላለፈው ትእዛዝ አወዛግቧል
  • ወደ ዩኒቪርስቲ ደረጃ የማሸጋገሩ ሒደት በግንባታ ላይ የሚገኘውን ሕንፃ መጠናቀቅ ይጠብቃል
  • ‹‹ከዛሬው ደስታችኹ የሚበልጥ ደስታ ከፊታችኹ ስለተዘጋጀ ደስታችኹ ዕጥፍ ድርብ ነው፡፡›› /ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ/
***
  • መስተጋድላን አኃውና አኃት ደቀ መዛሙርት በእጅግ ከፍተኛና ከፍተኛ ማዕርጎች ተመርቀዋል
  • የሴት ደቀ መዛሙርት ብዛት እና ውጤታማነት ‹‹አገልግሎቱን የተሟላ ያደርገዋል›› ተብሏል
  • ምሩቃኑ ነገ በጠቅ/ቤ/ክህነቱ የትምህርትና ማሠልጠኛ መምሪያ የአገልግሎት ምደባ ዕጣ ያወጣሉ
  • በየገጠሩ ሊቃውንቱ እየተገፉ ያልተማሩት በንዋይ ብዛት የሚንደላቀቁበት ኹኔታ በቅኔዎች ተተችቷል
  • ‹‹ግእዝ የኛ ብቻ ስላልኾነ በተቋማት ኹሉ ይሰጥ፤ ዲፕሎማውም ወደ ዲግሪ ይደግ፡፡››/ምሩቃን/
***

ሐምሌ 4 ."12ቱ" ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት

 በ ዲ.ዮርዳኖስ አበበ

(ናታኒም ጡመራዊ መጽሔት ሐምሌ 4እንኳን ለአባቶቻችን ቅዱሳን 12ቱ ደቂቀ ነቢያት ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ +"+
+" 12ቱ ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት "+
=>ነቢይ ማለት ከእግዚብሔር ተመርጦ ኃላፍያትን (አልፎ የተሠወረውን): መጻዕያትን (ለወደፊቱ የሚደረገውን) የሚያውቁ ሰዎች ሲሆኑ ሕዝቡን እንዲመሩ: እንዲገስጹም ይላካሉ:: ሕይወታቸውም በቅድስና የተለበጠ ነው:: ነቢያትን በቁጥር መግለጽ ከባድ ቢሆንም ቤተ ክርስቲያን እንድንረዳቸው እንዲህ ትከፍላቸዋለች::
=>በኩረ ነቢያት_አዳም
=>ሊቀ ነቢያት_ሙሴ
=>ርዕሰ ነቢያት_ኤልያስ
=>ልበ አምላክ_ዳዊት
=>15ቱ ነቢያት (ከአዳም ጀምሮ እስከ ሳሙኤል)
=>4ቱ ዐበይት ነቢያት (ኢሳይያስ: ኤርምያስ: ሕዝቅኤልና ዳንኤል)
=>12ቱ ደቂቀ ነቢያት ደግሞ ከሆሴዕ እስከ ሚልክያስ ያሉት ናቸው::
+በዚህች ቀን ታዲያ 12ቱ ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት በአንድነት ይታሠባሉ:: እነዚህም:-

                                   በአውሮጳ   የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ   የተውጣጡ ካህናት፡” የ...