2014 ጁን 9, ሰኞ

አስቸኩዋይ ጥሪ ለምእመናን በሙሉ




የታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳምን ለመርዳት  ገዳሙ ጥሪ አስተላለፈ ገዳሙ በአሁን ሰዓት በመሬት መንሸራተት ምክንያት  ከፍተኛ አደጋ እንደተጋረጠበት ተጠቅሶ ሰኔ 8 ቀን ከ7፡30 ጀምሮ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ  ቅዱስ ፓትርያርኩ ብፁዓን  ሊቃነ ጳጳሳት እና ምእመናን  በሚገኙበት ፕሮግራም ላይ ስለሁኔታው ይገለጣልና ስለዚህ ስቸኩዋይ ጥሪ አስተላልፎአል

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ

                                   በአውሮጳ   የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ   የተውጣጡ ካህናት፡” የ...