ሚያዝያ 14ቀን 2007ዓ.ም
መምህር ሳሙኤል ተስፋዬ
በደም ተመሥርተሽ
በደም ተገንብተሸ
በደም ተዋሕደሽ
በደም ተሰራጭተሸ
ደሙ ብርሃን ሆነን ከጨለማም ወጣን ፡፡
ተዋሕዶ
በደም አጥምቀሽን በደም አጽንተሸን
ከጌታችን ጋራ አንድ አካል አረግሽን፡:
ተዋሕዶ
በደሙ አክብረሽን በደሙ አስታርቀሽን ደሙን ከካሰልን የደሙን ማኅተም ኃይሉን ተጎናጸፍን፡፡ ተዋሕዶ በደም ተገዝቼ በደሙም ነጽቼ በደሙ ጸንቼ ኖርኩኝ ረክቼ ደሙን ጠጥቼ ፡፡ ተዋሕዶ ለዓለም በፈሰሰው ደሙ ምልክት ዓርማዬ ሲሆን ማኅተሙ ነብር ዝንጉርጉርነቱን መለወጥ እንዳይችል መልኩን እንዴት በመከራ አላውቀውም ልበል? ተዋሕዶ ደሙ ይጠራኛል ጽና በርታ እያለ ምልከት በልቤ ታትሞ ስላለ፡፡ እንዴት ልበጥሰው አላውቅም ልበለው? መንፈሱ አጽንቶ መንፈሱ ካገዘኝ፡፡ የቀድሞ ማንነት በደሌን ሳያየው በማተቤ አጸናኝ ለመንግሥቱ አበቃኝ፡፡ |
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ መሠረት የሚቀርቡ መንፈሳዊ ትምህርቶች ፤መረጃዎች እና የመሳሰሉት የሚስተናገዱበት ገጽ ነው
2015 ኤፕሪል 23, ሐሙስ
ተዋሕዶ-በደም
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
በአውሮጳ የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ የተውጣጡ ካህናት፡” የ...
-
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ዐረፉ፤ የቀብር ሥነ ሥርዐቱ ነገ በኢየሩሳሌም ይፈጸማል October 11, 2013 Comments: 2 በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ከሠላሳ ዓመታት በላይ አገልግለዋል...
-
በ ዲ.ዮርዳኖስ አበበ (ናታኒም ጡመራዊ መጽሔት ሐምሌ 4 ) እንኳን ለአባቶቻችን ቅዱሳን 12ቱ ደቂቀ ነቢያት ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ +"+ +" 12ቱ ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት &quo...
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ